የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ጋር በማስታወቂያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ጋር በአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቂያ ስርጭት እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ጋር በአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቂያ ስርጭት እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 37ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛውን የአስፈፃሚዎች ም/ቤት ስብሰባ ለመዘገብ የመጡ ጋዜጠኞችን ላስተባበሩ ለተቋሙ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢፌዲሪ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 37ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛውን የስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባን ለመዘገብ ለሚመጡ የውጭ እና የሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች የመግቢያ ባጅ (press pass) በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአለም አቀፍ እና በሀገር አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ህጎች እንዲሁም ተያያዥ ህጎች ዙሪያ ለሰራተኞቹ ስልጠና ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ባለፋት 6ወራት ባከናወኗቸው ተግባራት ላይ ውይይት አካሂደዋል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባለፉት ስድስት ወራት በማስታወቂያ ክትትል ውጤቶች ላይ እንዲሁም ዘርፉን ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከመገናኛ ብዙኃን የማስታወቂያ ክፍል አመራሮች፣ ከማስታወቂያ ድርጅት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ መከላከያ መንገዶች ዙሪያ ለበይነመረብ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።
ወጣቶች ነገ ላይ ከጥላቻ የፀዳች እና ሰላም የሰፈነባት ሀገርን ለመረከብ ዛሬ ላይ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃን በንቃት መዋጋት ይኖርባቸዋል ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ እድሪስ ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ምሁር ዓይነ-ስውራን ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር የአካል ጉዳተኞች ተጠቃሚነትን በማሳደግ ረገድ የመገናኛ ብዙኃን ሚናን በሚመለከት ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ወይይት አካሄደ፡፡
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በሰው ሰራሽ አስተውሎት /አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ/ የታገዘ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃን የመከላከል ስራ እንዲያከናውኑ ለባለሥልጣኑ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን ክትትልና አቅም ግንባታ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ ከ11 ዱም ክ/ከተሞች ከሚገኙ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ የሚኒ ሚዲያ ተማሪዎች በጥላቻ ንግግርን እና የሐሰተኛ መረጃ መከላከያ መንገዶች ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው ምልከታ ባለሥልጣኑ በቴከኖሎጂ የታገዘ የአሰራር ስርዓትን ከመዘርጋት እንዲሁም ከሰው ሃብት ስምሪት አንፃር የሰራቸው ስራዎች ለሌሎች ተሞክሮ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተመላክቷል
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት አስተዋፅኦ እንዲያበረክት መገናኛ ብዙኃን የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ "ክህሎት ለሁለንተናዊ ስኬት" በሚል መሪ ሀሳብ ለመገናኛ ብዙኃን አመራሮችና ባለሙያዎች በተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ ተጠቆመ፡፡
ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለሚዲያ ሬጉላቶሪ ተልዕኮ የሚመጥን ተቋማዊ የስራ ባህል ግንባታ ዙሪያ ለሰራተኞቹ ስልጠና ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር የኤሌክትሮኒክ አንድ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከጀስቲስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በመገናኛ ብዙኃን ሕጎች፣ በሙያ ስነ-ምግባር መርሆች እና በማህበረሰብ ብሮድካስት ሚና ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ለማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የእርስ በርስ ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የሚረዳ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር "የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን ለአብሮነት እሴቶች መጠናከር" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ልማት ተቋም (Global Green Growth Institues) ጋር በመተባበር የአካባቢ ጥበቃ እና እንክብካቤ አዘጋገብን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከአልጀዚራ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ውስጥ በአረብኛ ቋንቋ ለሚሰሩ ጋዜጠኞች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
ባለሥልጣኑ ከ UN WOMEN ኢትዮጵያ ጋር በመተባባር ስርዓተ ፆታን ያገናዘበ የመገናኛ ብዙኃን የግጭት አዘጋገብ መመሪያ አዘጋጅቶ ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡:
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች ባለፉት 9 ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
ስምምነቱን የተፈራረሙት ሁለቱ ተቋማት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በተያያዘ የሚሰራጩ ማስታዎቂያዎችን በተመለከተ በቅንጅት ለመስራት ነው።
ኢ.መ.ብ.ባ ከ UN Women ጋር በመተባበር በስርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጭ ማስታወቂያ ዝግጅት ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።
የኢ.መ.ብ.ባ የህዝብ እና የማህበረሰብ መገናኛ ክትትል ዳይሬክቶሬት የሚያከናውናቸውን የክትትል አግባቦችና የተገኙ ውጤቶችን በተመለከተ ከህዝብ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎችና ከፍተኛ አዘጋጆች ጋር ተወያየ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች “ደማችንን ለመከላከያ ሰራዊታችን” በሚል መሪ ቃል ለሁለተኛ ዙር ለመከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ መርሐግብር አካሄዱ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ በስምምነቱ ወቅት እንደተናገሩት በአለም አቀፍ ደረጃ የሚዲያውን ዘርፍ የሚያሳድጉ ኤክስፖዎች በተለያዩ ሀገራት ይካሄዳሉ፤ በሀገራችን ደረጃም አሁን መጀመሩ ለሚዲያው እድገት ትልቅ እምርታ ነው። ስለሆነም ቀጣይነት ባለው መልኩ በትብብር እንሰራለን ብለዋል።
በውይይቱ የሩብ ዓመቱ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በእቅድ የተያዙ ስራዎች አፈጻጸማቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የተገኙ ጠንካራ ጎኖች እና የተስተዋሉ ክፍተቶች በሪፖርቱ ተነስተዋል። ጠንካራ ጎኖች ይበልጥ እንዲጠናከሩ እና የታዩ ክፍተቶችን ለመቅረፍ ደግሞ የባለሥልጣኑ ባለሙያዎች የተለያዩ አስተያየቶችን በማንሳት እንዴት ማሻሻል እንደሚገባ እና ወደፊት ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
የስልጠናው ዋና አላማ ሥርዓተ-ጾታን ያገናዘበ ምላሽ ሰጭ መመሪያ አተገባበር፤ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሴት እና ወንድ ባለሙያዎች ስለሚያገኟቸው እና ስለሚያሰጧቸው ዕድሎች፤ መገናኛ ብዙኃን በይዘታቸው ወንዶች እና ሴቶችን የሚዘግቡበትና የሚቀርጹበት ዕይታ፤ የጋዜጠኞች ዘገባዎች የሁለቱም ጾታዎች ድምጽ እና ሃሳብ በእኩል መጠን ማስተናገድ ዙሪያ ላይ አቅም መገንባት ያተኮረ ነው፡፡
የሬዲዮ ሞገድ በሀገራችን በጣም ውስን መሆኑ ይታወቃል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሬድዮ ባለፈቃዶች በማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች እንዲሁም የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘቡ ይዘቶችን በማዘጋጀት ለህብረተሰቡ መረጃ ተደራሽ ማድረግ አለባቸው።