ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
ለብሮድካስት፣ ለበይነ መረብ እና ለህትመት መገናኛ ብዙኃን ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
ለብሮድካስት፣ ለበይነ መረብ እና ለህትመት መገናኛ ብዙኃን ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
የመገናኛ ብዙኃን እና የማስታወቂያ ይዘት ክትትልና እና ቁጥጥር ማድረግ
ለመገናኛ ብዙኃን እና ለማስታወቂያ ዘርፍ የአቅም ግንባታ መስጠት
የዘርፉን እድገት እና ለውጥ ለማጠናከር የፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ ጥናቶችን መሰራት
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከጀስቲስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በመገናኛ ብዙኃን ሕጎች፣ በሙያ ስነ-ምግባር መርሆች እና በማህበረሰብ ብሮድካስት ሚና ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ለማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የእርስ በርስ ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የሚረዳ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር "የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን ለአብሮነት እሴቶች መጠናከር" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡